በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ የ2010 የበጎ ሰው ልዩ ተሸላሚ ሆኑ

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ

"አሁንም በመስቀለኛ መንገድ ላይ ነን" ሲሉ ፕሬዚዳንት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ ተናገሩ።

"አሁንም በመስቀለኛ መንገድ ላይ ነን" ሲሉ ፕሬዚዳንት የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት ለማ መገርሳ ተናገሩ። “ይዘን የመጣነው ክፉ የፖለቲካ ባሕል በአንድ በኩል እየታየ ያለው ተስፋ ደግሞ በሌላ በኩል” ይገኛሉ በማለት ነው የተናገሩት- ክፉ የፖለቲካ ባሕል በርካታ ኢትዮጵያውያንን በልቷል አምክኗል ያኡ አቶ ለማ የጥፋት ፖለቲካ እንዲቀር ጥሪ አቅርበዋል።

አቶ ለማ የ2010 የበጎ ሰው ልዩ ተሸላሚ ሆነዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኦሮሚያ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ለማ የ2010 የበጎ ሰው ልዩ ተሸላሚ ሆኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:23 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG