በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአምቦ የተቃውሞ ሰልፍ ህይወት ጠፋ


አምቦ
አምቦ

በአምቦ ከተማ ለሁለተኛ ቀን የቀጠለው ተቃውሞ ሰልፍ የሰዎችን ህይወት ቀጠፈ ሲሉ በተቃውሞ ሰልፉ ላይ ከተሳተፉ መካከል ተናገሩ፡፡

ትናንት አመሻሹን የሦስት ሰዎች ህይወት ያለፈ መሆኑን የአምቦ ሆስፒታል ሃኪም አረጋግጠው፣ ዛሬ ይህ ዘገባ እስከተጠናከረበት ጊዜ ድረስ 10 ሰዎች በጥይት ተመተው ሆስፒታል እንደሚገኙ አስታውቀዋል።

በተቃውሞው ምክንያት በሰውና ንብረት ላይ የደረሰውን ጉዳት እያጣሩ መሆኑን የተናገሩት የከተማው ከንቲባ፣ የፀጥታ ችግሩ እንዳይባባስ የሀገር ሽማግሌዎ፣ አባ ገዳዎችና የሃይማኖት አባቶች ወጣቶችን እንዲያረጋጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአምቦ የተቃውሞ ሰልፍ የሰው ህይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG