በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰው ተቃውሞ


የአዲስ አበባ የጋራ መኖርያ ቤቶች እደላን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ዛሬም ቀጥሎ ውሏል።

የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በበኩሉ መግባባት ላይ እስከሚደርስ ድረስ የቤቶች እደላው እንዲቆም ጠይቅዋል።

የጋራ መኖርያ ቤት ለማግኘት ተመዝግበው ለዘረጅም ግዜ የቤት ባለ ዕጣ መሆናቸውን የገለፁት የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፣ በውዝግቡ መሀል ሰለባ መሆናቸው እንዳሳዘናቸው ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰው ተቃውሞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG