በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮምያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት መግለጫ


ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሺመልስ አብዲሳ
ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሺመልስ አብዲሳ

በመጭው 2012 ዓ.ም. "ከመንግሥት የፀጥታ አካላት ውጭ የታጠቀ አካል በኦሮምያ ክልል አይኖርም" ሲሉ የክልሉ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሺመልስ አብዲሳ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።

ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሺመልስ አብዲሳ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መንግሥት የሕዝቡን ችግሮች ለመፈታትም በበለጠ በቅንጅት እንደሚሠራ ቃል ገብተዋል።

የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል "መግለጫው የተለመደ እና መፍትሔ ያላስቀመጠ ነው" ብለዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦሮምያ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:13 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG