በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፕሮፌሰር መረራ ስለፓርቲዎቹ ስምምነት


የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና

በኦሮምያ ክልል የሚንቀሳቀሱ ዋና ዋና የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸውን ዘግበናል፡፡

የኦሮምያ ክልል ገዥ ፓርቲ ኦዴፓና ሊቀመንበርና የሀገሪቱ ጠ/ሚኒስትር የሆኑትን ዶ/ር ዐብይ አህመድን ጨምሮ የየፓርቲዎቹ መሪዎች በተገኙበት ሥነ ስርዓት ላይም ነው ስምምነቱ ይፋ የተደረገው፡፡

የፓርቲዎቹ ሥምምነት ሀገርቀፉ ምርጫ ከተቃረበበት ወቅት ጋር መገጣጠሙ የተለያዩ ትርጉሞችና አስተያየቶች እንዲሰጡ በር ከፍቷል፡፡ ለዛሬ ስምምነቱን ከተፈራረሙት ፓርቲዎች አንዱ የሆነው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናን አነጋግረናል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ፕሮፌሰር መረራ ስለፓርቲዎቹ ስምምነት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG