Print
ክልላዊ የስምንተኛ ክፍል ፈተና በኦሮምያ ክልል ከነገ ህዳር 30/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ለቀጣይ ሦስት ቀናት የሚሰጥ መሆኑን የኦሮምያ ትምህርት ቢሮ ገለፀ።
ቢሮው እንዳስታወቀው ከአራት መቶ ስልሳ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች በኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት እና በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ውሰጥ የሚሰጥ መሆኑን ተገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
No media source currently available