በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሰጥ ነው


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

ክልላዊ የስምንተኛ ክፍል ፈተና በኦሮምያ ክልል ከነገ ህዳር 30/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ለቀጣይ ሦስት ቀናት የሚሰጥ መሆኑን የኦሮምያ ትምህርት ቢሮ ገለፀ።

ቢሮው እንዳስታወቀው ከአራት መቶ ስልሳ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች በኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት እና በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ውሰጥ የሚሰጥ መሆኑን ተገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የስምንተኛ ክፍል ፈተና ሊሰጥ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:45 0:00


XS
SM
MD
LG