በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአንበጣ መንጋ ሥጋት


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በኬንያና በሶማልያ በኩል ከታህሳስ መጀመሪያ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ የአንበጣ መንጋ በሶማሌ፥ ኦሮምያና ደቡብ ክልሎች ላይ ጉዳት ሊያደርስ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አታውቋል።

የአንበጣ መንጋውን ለመምታት የሚያስችለውን አቅም መገንባቱን መስሪያ ቤቱ ገልፆ ከአርባምንጭ ማዕከል በአይሮፕላን የታገዘ የኬሚካል ርጭት እንደሚያከናውን አመልክቷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአንበጣ መንጋ ሥጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:52 0:00


XS
SM
MD
LG