በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀለ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም" - የአካባቢው ባለሥልጣናት


በምዕራብ ሸዋ ነዋሪ የሆኑ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደሮች አቤቱታ ለማቅረብ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት
በምዕራብ ሸዋ ነዋሪ የሆኑ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደሮች አቤቱታ ለማቅረብ ወደ አዲስ አበባ በመጡበት ወቅት

ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ የተፈናቀለ አንድም የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ የተፈናቀለ አንድም የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡

አርሶ አደሮቹ ባቀረቡት አቤቱታ እና በመፍትሄው ላይ ከአካባቢው ባለሥልጣናት ጋር ከመግባባት ላይ መደረሱን የገለፁት ደግሞ ከሥፍራው የተመለሱ የአማራ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣን ናቸው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀለ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም" - የአካባቢው ባለሥልጣናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:18:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG