በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጨፌው ስብሰባ ለሚዲያ ዝግ ነበር


አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ አቶ ገዱ አንድአርጋቸው፣ አቶ ለማ መገርሳ
አቶ ሽመልስ አብዲሳ፣ አቶ ገዱ አንድአርጋቸው፣ አቶ ለማ መገርሳ

የኦሮምያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክር ቤት /ጨፌ/ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ አቶ ሽመልስ አብዲሳን የክልሉ ምክትል ርዕሰ-መስተዳደር አድርጎ ሾመ።

የዛሬው የጨፌው ሹመት ባልተለመደ ሁኔታ ለብዙ መገናኛ ብዙኃን ዝግ መደረጉን ሪፖርተራችን ሙክታር ጀማል ዘግቧል።

አቶ ሽመልስ አብዲሣ የመከላከያ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙትን የክልሉን የቀድሞ ፕሬዚዳንት አቶ ለማ መገርሣንም ሥራዎች ደርበው እንደሚያከናውኑ ተገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የጨፌው ስብሰባ ለሚዲያ ዝግ ነበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG