በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራ ከኦሮሚያ የመንግሥት መ/ቤቶች ከተወጣጡ ሰራተኞች ስጦታዎች ተበረከቱላቸው


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

ከመንግሥት ሰራተኞችና ከሌሎችም የኅብረተሰብ ክፍሎች እያገኙት ያለው ድጋፍ የሕዝቡ ትግል አንድ እርምጃ ወደ ፊት መሄዱን እንደሚያሳይ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ተናግረዋል፡፡

ከመንግሥት ሰራተኞችና ከሌሎችም የኅብረተሰብ ክፍሎች እያገኙት ያለው ድጋፍ የሕዝቡ ትግል አንድ እርምጃ ወደፊት መሄዱን እንደሚያሳይ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና ተናግረዋል፡፡

ከኦሮሚያ የመንግሥት መሥርያ ቤቶች የተወጣጡ ሰራተኞች በዶ/ር መረራ ቤት ተገኝተው ስጦታዎች አበርክተዋል፣ የከፈሉት መስዋትነትም ለእኛ ጭምር ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶ/ር መረራ ከኦሮሚያ የመንግሥት መ/ቤቶች ከተወጣጡ ሰራተኞች ስጦታዎች ተበረከቱላቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00

ዶ/ር መረራ ከኦሮሚያ የመንግሥት መ/ቤቶች ከተወጣጡ ሰራተኞች ስጦታዎች ተበረከቱላቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG