በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃዋሚዎች “አገር አድን ጉባዔ” ሊጠሩ ነው

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ “አገር አድን ጉባዔ” የተባለ ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጥራት ማቀዳቸውን ሲአትል ዋሺንግተን ላይ ለሦስት ቀናት የተካሄደ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብሰባ ተሣታፊዎች አስታውቀዋል።

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ “አገር አድን ጉባዔ” የተባለ ስብሰባ ኢትዮጵያ ውስጥ ለመጥራት ማቀዳቸውን ሲአትል ዋሺንግተን ላይ ለሦስት ቀናት የተካሄደ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብሰባ ተሣታፊዎች አስታውቀዋል።

ስብሰባው ለሦስት ቀናት ተካሂዶ ትናንት ተጠናቅቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ተቃዋሚዎች “አገር አድን ጉባዔ” ሊጠሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:55 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG