በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ በእስር የሚገኙ አባሎቻቸውን መጎብኘት እንዳልቻሉ ገለፁ


ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት
ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሰማያዊ ፓርቲ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አባሎቻቸውን ለመጎብኘት እንደተከለከሉ ተናገሩ፡፡

የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት /መኢአድ/ እና ሰማያዊ ፓርቲ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የሚገኙ አባሎቻቸውን ለመጎብኘት እንደተከለከሉ ተናገሩ፡፡

የታራሚዎችን ሕገ መንግሥታዊ መብት የጣሰ ነው ያሉትን ይኼን ዕርምጃ እንዲታረም ለፌደራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር አቤቱታ ማቅረባቸውን አስታውቀዋል፡፡

ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ ለማግኘት ያደገግነው ጥረት አልተሳካም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ በእስር የሚገኙ አባሎቻቸውን መጎብኘት እንዳልቻሉ ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG