በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሃያ ሁለት የኦፌኮ አባላት ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ተጠየቀ


አቶ በቀለ ገርባ
አቶ በቀለ ገርባ

አቶ በቀለ ገርባን ጭምሮ በሽብር ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው ሃያ ሁለት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትና ደጋፊዎች ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ፍርድቤቱ ጥየቀ።

የተከሳሽ ጠበቆች “ጥያቄው ኢሕገ መንግሥታዊ ነው” ሲሉ ተቃወሙ።

ባለፈው ሣምንት ሳይቀርቡ የቀትሩት አምስቱ ተከሳሾች ዛሬ ቀርበዋል።

መለስካቸው አመሃ ዝርዝር አለው።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

አቶ በቀለ ገርባን ጨምሮ ሃያ ሁለት የኦፌኮ አባላት ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

XS
SM
MD
LG