በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ ጉዳይ


ፎቶ ፋይል፡-ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ
ፎቶ ፋይል፡-ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የትናንትና ማብራሪያ ዋንኛ ነጥብ መንግሥታቸው ህጋዊ ባልሆነ አካሄዶች ላይ ጠበቅ ያለ እርምጃ መውሰድ እንደሚጀምር መጠቆማቸው ነው ይላሉ አንድ አንጋፋ የተቃዋሚ መሪ፡፡

የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ/ኢዜማ/ መሪ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በፓርላማው በእንግድነት ተጋብዘው የትናንትናውን ውይይት ከተከታተሉ የተቃዋሚ መሪዎች አንዱ ነበሩ፡፡

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማብራሪያ መንግሥት መውሰድ የጀመራቸውና በቀጣይነት ሊወስዳቸው ያሰባቸው ሕጋዊ እርምጃዎች ጎልተው የወጡበት፣ ጠቆም የተደረጉበት እንደነበር የዶ/ር ብርሃኑ እምነት ነው፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG