በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍርድ ቤት በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል


ዶ/ር መረራ ጉዲና
ዶ/ር መረራ ጉዲና

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና እና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል፡፡

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና እና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል፡፡

ዓቃቤ ሕግ በማስረጃነት ዘግይቶ ባቀረባቸው ሲዲዎች የተከሳሽ ጠበቆች ከብይኑ በፊት አስተያየታቸውን እንዲሰጡ ፍርድ ቤቱ ትዛዝ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ፍርድ ቤት በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG