በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍርድ ቤት በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል


ፍርድ ቤት በዶ/ር መረራ ጉዲና ጉዳይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:18 0:00

የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና እና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል፡፡

XS
SM
MD
LG