No media source currently available
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠነኛ ወንጀል ችሎት በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግሬስ /ኦፌኮ/ ሊቀመንበር በዶ/ር መረራ ጉዲና እና በዓቃቤ ሕግ መካከል ባለው ክርክር ላይ ብይን ለመስጠት ቀጠሮ ይዟል፡፡