በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዮናታን ተስፋዬ የመጨረሻ ሁለት ምስክሮቹን ዛሬ አሰማ


የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ
የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ የመጨረሻ ሁለት ምስክሮቹን ዛሬ አሰማ፡፡

የቀድሞ የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ የመጨረሻ ሁለት ምስክሮቹን ዛሬ አሰማ፡፡

ምስክሮቹ ተከሳሽ የፈፀማቸው ድርጊቶች፣ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል መርሆችን ያልጣሱ መሆናቸውን ለፍርድ ቤቱ አስረዱ፡፡ ቀሪ የተከሳሽ የድምፅ ከምስል ማስረጃዎች ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ተሟልተው እንዲቀርቡ አዞ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ሁለቱ የአቶ ዮናታን ተስፋዬ የመጨረሻ ምስክሮች ዶ/ር መረራ ጉዲናና አቶ እስክንድር ነጋ በተለያዩ ምክንያቶች የፍርድ ቤት ትዛዝ ሳይከበር ቀርቶ ብዙ ተደጋጋሚ ቀጠሮዎች እየተሰጡ ተሟልተው ሳይቀርቡ ቆይተዋል፡፡

ዛሬ ለመጀመሪያ ጊዜ ሁለቱም ምስክሮች ተሟልተው ቀርበዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አቶ ዮናታን ተስፋዬ የመጨረሻ ሁለት ምስክሮቹን ዛሬ አሰማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG