በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የዜጎችን መብት እየገፈፈ ነው ተባለ


Ethiopia's State of Emergency
Ethiopia's State of Emergency

አንዳንድ ከፍተኛ የአመራር አባላቶቻቸውን ጨምሮ በርካታ አባላትና ቁጥራቸው የበዛ ደጋፊዎቻቸው የታሰሩባቸው መሆኑን፤ ከታሰሩባቸው የአካባቢ እስር ቤቶች ዘመድ ጠያቂ ወደማያገኙባቸው ካምፖች አዛውረዋቸዋል ሲሉ ሁለት የፖለቲካ ፓርቲዎች አማረሩ።

በአስቸኳይ አዋጁ ሥም የዜጎች መብት እየተገፈፈ ነው፤ ሲሉ የከሰሱት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በእስር ላይ የሚገኙ አባሎቻቸው ያሉበት ያልታወቀ መኖራቸውንም ተናግረዋል።

አዋጁ ከመደንገጉ አስቀድሞ የታሰሩ አንዳንድ የአመራር አባላቶቻችንን

“የታሰሩበት ጉዳይ አያስከስሳቸውም፣ ሊለቀቁ ይገባል” ሲል የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ለማረሚያ ቤቱና ለፖሊስ ደብዳቤ ቢፅፍም እስካሁን ያለመለቀቃቸውን፤ እንዲያውም እንደ አዲስ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እንዲታይ እየተደረገ ነው ሲሉ ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የዜጎችን መብት እየገፈፈ ነው ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

XS
SM
MD
LG