በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦህዴድ ሥልጣን ሽግሽግ


አቶ ለማ መገርሳ፣ ዶክተር አብይ አህመድ
አቶ ለማ መገርሳ፣ ዶክተር አብይ አህመድ

ኦህዴድ ዛሬ ያካሄደው የኃላፊነት ሽግሽግ የቀጠዩን የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ማንነት ያመላከተ እንደሆነ የሚገልፁ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው፡፡

ኦህዴድ ዛሬ ያካሄደው የኃላፊነት ሽግሽግ የቀጠዩን የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ማንነት ያመላከተ እንደሆነ የሚገልፁ አስተያየቶች እየተሰጡ ነው፡፡

የፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ ዛሬ ባካሄደው ስብሰባ ዶ/ር አብይ አህመድን ሊቀመንበር፣ ሊቀመንበር የነበሩትን አቶ ለማ መገርሳን ደግሞ ምክትል አድርጎ ነው የመረጠው፡፡

ኦህዴድ ራሱ ግን ዶ/ር አብይ የኢህአዴግ ሊቀመንበርና የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስተር እንዲሆኑ በዕጩነት ለማቅረብ ወሳኔ ላይ ስለመድረሱ ከመናገር ተቆጥቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦህዴድ ሥልጣን ሽግሽግ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG