በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦዴፓ ጉባዔ


ጂማ ከተማ ላይ ሲካሄድ የነበረው የኦሮምያ ገዥ ፓርቲ የሆነው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ዘጠነኛ ጉባዔ ዶ/ር አብይ አህመድን ሊቀመንበር፣ አቶ ለማ መገርሳን ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል። ጉባዔው በተጨማሪም ሃምሣ አምስት የፓርቲውን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ሰይሟል።

ጂማ ከተማ ላይ ሲካሄድ የነበረው የኦሮምያ ገዥ ፓርቲ የሆነው የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ዘጠነኛ ጉባዔ ዶ/ር አብይ አህመድን ሊቀመንበር፣ አቶ ለማ መገርሳን ምክትል ሊቀመንበር አድርጎ መርጧል።

ጉባዔው በተጨማሪም ሃምሣ አምስት የፓርቲውን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ሰይሟል።

ለፓርቲው ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ከተመረጡት አብዛኞቹ ወጣቶች ሲሆኑ የፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር አብይ አህመድ ባደረጉት ንግግር “ወጣቶች በችግር ጊዜ ድንጋይ መወርወር ብቻ ሳይሆን ኃላፊነት ሰጥተናቸው ሃገር ማስተዳደር እንደሚችሉ ማስመስከር አለብን” ብለዋል። ኦዴፓ ጉባዔውን ዛሬ አጠናቅቋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኦዴፓ ጉባዔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:22 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG