በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ መግለጫ


የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ ዛሬ አዲስ አበባ በሚገኘው ፅህፈት ቤቱ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለብዙሃን መገናኛ መግለጫ ሰጥቷል።

በተለያዩ የኦሮምያ ክልል ከተሞችና ዞኖች በተለይም በኦሮምያ ልዩ ዞን በሰበታ አዋስ፣ለጋጣፎ፣ቡራዩ እና በአጠቃላይ በ26 ከተሞችና በ7 ዞኖች ድርጅቱ ያሰለጠናቸው እና በትክክል የድርጅቱ አባል የሆኑ 350 ሰዎች ታስረውብኛል ሲል ፓርቲው አስታውቋል።

የኦሮምያ መንግሥት በበኩሉ ኦነግ ባነሳቸው ቅሬታ ላይ መልስ ስጥቷል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦነግ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG