በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ውዝግብ


አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/
አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/

በውዝግብ ውስጥ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራሮች የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በቅርብ ባስተላለፈው ውሳኔ ላይ ቅሬታ ያላቸው መሆኑን ሁለቱም ወገኖች ገለፁ።

ቦርዱ በበኩሉ ጉዳዩን እያየ ያለው ሁለቱም ወገኖች ያቀረቡት ክስ መሰረት አድርጎ እንጂ ጣልቃ ገብነት ለመፈጸም አይደለም ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦነግ ውዝግብ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:44 0:00


XS
SM
MD
LG