"ወልደአማኑኤል ለሲዳማ ህዝብ ነፃነት የሞተ፤ ለአሮሞና ሲዳማ ህዝቦች አንድነት ዋጋ የከፈለ ታጋይ ነው" ዶ/ር ዲማ ነጎ
ለሲአን መስራችና ታጋይ የኦዴግ አመራሮች የሀዘን ሥነ ስርዓት ፈፀሙ
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኦዴግ/ ሊቀ መንበር ሌንጮ ለታና ምክትል ሊቀ መንበር ዶ/ር ዲማ ነጎ ከ40 ዓመታት በፊት አብረው ትግል ለጀመሩት ለሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ መስራችና ታጋይ ለአቶ ወልደአማኑኤል ዱባለ ሲዳማ ዞን ዳሌ ወረዳ ይርጋለም ከተማ ድረስ በመሄድ መካነ መቃብራቸው ላይ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ "ወልደአማኑኤል ለሲዳማ ህዝብ ነፃነት የሞተ፤ ለአሮሞና ሲዳማ ህዝቦች አንድነት ዋጋ የከፈለ ታጋይ ነው" ዶ/ር ዲማ ነጎ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ጠያቂ ፊልሞች - ቆይታ ከፊልም ባለሞያ አቤል መካሻ ጋር
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
ለመጀመሪያ ጊዜ በአኝዋክ ቋንቋ የተፃፉት የህፃናት መፅሃፍት
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በሜሪላንድ ግዛት የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሊጀመር ነው
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
በጦርነቱ 3.2 ቢሊዮን ብር የሚገመት የውሀ መሰረተልማት መውደሙ ተገለፀ
-
ፌብሩወሪ 04, 2023
የተፈናቃዮች ቁጥር በአማራ ክልል መጨመሩን ተመድ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 02, 2023
የወደሙ ትምሕርት ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ