"ወልደአማኑኤል ለሲዳማ ህዝብ ነፃነት የሞተ፤ ለአሮሞና ሲዳማ ህዝቦች አንድነት ዋጋ የከፈለ ታጋይ ነው" ዶ/ር ዲማ ነጎ
ለሲአን መስራችና ታጋይ የኦዴግ አመራሮች የሀዘን ሥነ ስርዓት ፈፀሙ
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ግንባር /ኦዴግ/ ሊቀ መንበር ሌንጮ ለታና ምክትል ሊቀ መንበር ዶ/ር ዲማ ነጎ ከ40 ዓመታት በፊት አብረው ትግል ለጀመሩት ለሲዳማ አርነት ንቅናቄ /ሲአን/ መስራችና ታጋይ ለአቶ ወልደአማኑኤል ዱባለ ሲዳማ ዞን ዳሌ ወረዳ ይርጋለም ከተማ ድረስ በመሄድ መካነ መቃብራቸው ላይ የአበባ ጉንጉን በማስቀመጥ የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ "ወልደአማኑኤል ለሲዳማ ህዝብ ነፃነት የሞተ፤ ለአሮሞና ሲዳማ ህዝቦች አንድነት ዋጋ የከፈለ ታጋይ ነው" ዶ/ር ዲማ ነጎ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 03, 2023
ዋይት ሐውስ ለዩክሬን ድጋፉ እንዲቀጥል ጥረት እያደረገ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በኬንያ መንግሥት የሃይቲ የፖሊስ ስምሪት ውሳኔ ላይ ዜጎች ጥያቄ እያነሡ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
ክልሎች የትምህርት ዘመኑን የተማሪዎች ምዝገባ ዕቅዳቸውን እንዳላሳኩ እየገለጹ ነው
-
ኦክቶበር 03, 2023
በፈተናዎች ንብርብር ውስጥ ለሚገኘው የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻሻሉ ተስፋዎች አሉ?
-
ኦክቶበር 03, 2023
በሶማሌ ክልል የቆሎጂ መጠለያ ጣቢያ ስድስት ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ ገለጸ
-
ኦክቶበር 03, 2023
የሲዳማ ፌዴራሊስት ፓርቲ ሦስት አባላቱ ያለሕግ እንደታሰሩበት ገልጿል
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ