በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ታጣቂዎች የፖሊስ አባላትን ገደሉ


በምሥራቅ ጉጂ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በሸማቂዎች መካከል የሚደረግ ተኩስ ልውውጥ ቀጥሏል።

በምሥራቅ ጉጂ በመንግሥት ጸጥታ ኃይሎችና በኦነግ ሸማቂዎች መካከል የሚደረግ ተኩስ ልውውጥ ቀጥሏል። የምሥራቅ ጉጂ ዞን አስተዳደር የኦነግ ሸኔ ሲል የገለጻቸዉ ታጣቂዎች በግዳጅ ላይ በነበሩ የኦሮሚያ ፖሊስ አባላት ላይ ተኩስ ከፍተዉ 12 ፖሊሶችን ገድለዋል ብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦነግ ታጣቂዎች የፖሊስ አባላትን ገደሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:01 0:00


XS
SM
MD
LG