በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሥልጠና ላይ የነበሩ የኦነግ የቀድሞ ታጣቂዎች ወደ ሥራ ሊሰማሩ ነው

በጦላይ ማሰልጠኛ ሠፈር ሥልጠና ላይ የነበሩ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የቀድሞ ታጣቂዎች ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው ወደሚፈልጉት የሥራ መስክ ሊሠማሩ መዘጋጀታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ገልፀዋል።

ታጣቂዎቹ በተለያዩ የሥራ መስኮች እንዲሠማሩ ምቹ ሁኔታ መፈጠሩን የኦሮምያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ አድማሱ ዳምጠው ተናግረዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሥልጠና ላይ የነበሩ የኦነግ የቀድሞ ታጣቂዎች ወደ ሥራ ሊሰማሩ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:14 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG