No media source currently available
በጦላይ ማሰልጠኛ ሠፈር ሥልጠና ላይ የነበሩ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የቀድሞ ታጣቂዎች ሥልጠናቸውን አጠናቅቀው ወደሚፈልጉት የሥራ መስክ ሊሠማሩ መዘጋጀታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ገልፀዋል።