በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦነግ መሪዎችና አባሎቼ እየታሠሩ ናቸው አለ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ መሪዎችና አባሎቼ እየታሠሩ ናቸው ሲል አቤቱታ አሰማ።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ መሪዎችና አባሎቼ እየታሠሩ ናቸው ሲል አቤቱታ አሰማ።

ኦነግ ይህንን የገለፀው “የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሞ ነፃነት ግንባር አመራር አካላትና አባላቱ ላይ የሚያካሂደውን ዛቻና እሥራት በአስቸኳይ ያቁም ሲል ከትናንት በስተያ፤ ቅዳሜ ባወጣው መግለጫ ነው።

መንግሥት ባለፈው ሣምንት ባወጣው መግለጫ “ታጥቀውና ሳይታጠቁ የሚንቀሳቀሱ 835 ግለሰቦችን ቁጥጥር ሥር አውያለሁ” ማለቱ ይታወሳል ።

የኦነግን የቅዳሜውን መግለጫ አስመልክቶ ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን፣ ከመከላከያ ሚኒስቴርና ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለማጣራት ያደረገው ጥረት አለመሣካቱን ተገልፆል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኦነግ መሪዎችና አባሎቼ እየታሠሩ ናቸው አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG