በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"መንግሥት ጦርነት እያወጀ ነው" - ኦነግ


አለማየሁ እጅጉ እና ዳውድ ኢብሳ
አለማየሁ እጅጉ እና ዳውድ ኢብሳ

"መንግሥት ጦርነት እያወጀ ነው" ሲል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከሰሰ፡፡ አስመራ ላይ የተደረገው ውል ገቢራዊ እንዳይሆንም መንግሥት እንቅፋት እየሆነ ነው ብሏል።

"መንግሥት ጦርነት እያወጀ ነው" ሲል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ከሰሰ፡፡ አስመራ ላይ የተደረገው ውል ገቢራዊ እንዳይሆንም መንግሥት እንቅፋት እየሆነ ነው ብሏል።

የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዲፓ) ሥራ አስፈፃሚ ትላንት ባወጣው መግልጫ የጥፋት ኃይሎች ኦሮሚያን የጦር አውድማ ለማድረግ እየተንቀሳቀሱ ነው፤ በክልሉ የፀጥታ ኃይል ላይም ግድያ እየተፈፀመ መሆኑን ገልፅዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

"መንግሥት ጦርነት እያወጀ ነው" - ኦነግ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG