በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦነግ ተዋጊዎችን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ


የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችን ለመቀበል ወደ ጉጂ የተጓዙት የአባ ገዳዎች እና ሽማግሌዎች ከሁሉም ወገኖች ጋር በመነጋገር ለአቀባበል ሥርዓቱ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተገለፀ።

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችን ለመቀበል ወደ ጉጂ የተጓዙት የአባ ገዳዎች እና ሽማግሌዎች ከሁሉም ወገኖች ጋር በመነጋገር ለአቀባበል ሥርዓቱ ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን ተገለፀ።

በዞኑ የሚገኙት የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/ ተዋጊዎችም በሥምምነቱ መሰረት በአባ ገዳዎች እየተማሩ ይገባሉ ተብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦነግ ተዋጊዎችን ለመቀበል ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG