No media source currently available
ከኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ የቤተሰብ አባሎቻቸው ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለወራትና ለሳምንታት መታሰራቸውን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የሚገኙ አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል።