በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመተከል ኦነግ ሸኔን በመርዳት ተጠርጥረው የታሰሩ እንዳሉ ተነገረ


በመተከል ኦነግ ሸኔን በመርዳት ተጠርጥረው የታሰሩ እንዳሉ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00

ከኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ የቤተሰብ አባሎቻቸው ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለወራትና ለሳምንታት መታሰራቸውን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የሚገኙ አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG