በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመተከል ኦነግ ሸኔን በመርዳት ተጠርጥረው የታሰሩ እንዳሉ ተነገረ


ከኦሮሞ ነፃነት ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ የቤተሰብ አባሎቻቸው ፍርድ ቤት ሳይቀርቡ ለወራትና ለሳምንታት መታሰራቸውን በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን የሚገኙ አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኮሙዩኒኬሽንስ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ በበኩላቸው በአንዳንድ ወረዳዎች መንግሥት ኦነግ ሸኔ ብሎ የሚጠራቸው ታጣቂዎች እንቅስቃሴ መኖሩን ገልፀው ታሰሩ ስለተባሉ ሰዎች ግን መረጃ እንደሌላቸው አመልክተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በመተከል ኦነግ ሸኔን በመርዳት ተጠርጥረው የታሰሩ እንዳሉ ተነገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00


XS
SM
MD
LG