በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዶ/ር መረራ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በሀገሪቱ አሉ የሚሏቸውን ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቁ


ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ እና ዶ/ር መረራ ጉዲና
ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ እና ዶ/ር መረራ ጉዲና

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ቅድሚያ መስጠት ያለባቸው በቅርብ ላሉ አጣዳፊ ጉዳዮች ነው ይላሉ - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፡፡

የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ቅድሚያ መስጠት ያለባቸው በቅርብ ላሉ አጣዳፊ ጉዳዮች ነው ይላሉ - የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ዶ/ር መረራ ጉዲና፡፡

ከሁለት ዓመታት በኋላ የሚካሄድን ምርጫ ነፃና ዲሞክራሲያዊ ለማድረግ ቃል መግባት በጎ ቢሆንም ከዚያ የሚቀድሙ አንገብጋቢ ሁኔታዎች ግን ከፊታቸው ይገኛሉ ነው ያሉት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ዶ/ር መረራ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በሀገሪቱ አሉ የሚሏቸውን ችግሮች እንዲፈቱ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:53 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG