መንግሥት ለሳውዲ እስረኞች ትኩረት እንዲሰጥ ኦፌኮ ጠየቀ
በሳውዲ አረብያ እስር ቤት ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን መንግሥት አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርግላቸው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ ጠየቀ። የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ ፓርቲያቸው መንግሥት የሚያስቀምጠውን አቅጣጫ ተከትሎ ለእነዚህ ዜጎች አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል ። የኢትዮጵያ መንግሥት በሳውዲ በእስር ቤትና ከእስር ቤት ውጭ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ሲነጋገር መቆየቱን በቅርቡ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
በማላዊ ለአሳዳጊ አልባ ሕፃናት መጠጊያ የኾነው ማዕከል
-
ጁላይ 27, 2024
በጠፈር ምርምር ትምህርት መርሐ ግብር የተመረቁ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ