መንግሥት ለሳውዲ እስረኞች ትኩረት እንዲሰጥ ኦፌኮ ጠየቀ
በሳውዲ አረብያ እስር ቤት ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን መንግሥት አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርግላቸው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ ጠየቀ። የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ ፓርቲያቸው መንግሥት የሚያስቀምጠውን አቅጣጫ ተከትሎ ለእነዚህ ዜጎች አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል ። የኢትዮጵያ መንግሥት በሳውዲ በእስር ቤትና ከእስር ቤት ውጭ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ሲነጋገር መቆየቱን በቅርቡ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 02, 2023
የአሜሪካ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ ቢቀጥሉም የመቆም አደጋው እንዳንዣበበ ነው
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዋግ ኽምራ ዞን በረኀብ ምክንያት ሰዎች እንደሞቱ ተነገረ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በአስቸኳይ ዐዋጁ የአዋሽ አርባ እስረኞች ደኅንነት እንደሚያሳስባቸው ቤተሰቦቻቸው ገለጹ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በመስቃንና በማረቆ ወረዳዎች የቀበሌዎች ይገባኛል ግጭት ሰዎች እንደተገደሉ ነዋሪዎች ገለፁ
-
ኦክቶበር 02, 2023
በዓለም የጎዳና ላይ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ክብረ ወሰን በማሻሻል አሸነፉ
-
ሴፕቴምበር 29, 2023
በዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ ዳያስፖራ አማካሪዋ ለአህጉሪቱ ያላቸውን ትኩረት ይናገራሉ