መንግሥት ለሳውዲ እስረኞች ትኩረት እንዲሰጥ ኦፌኮ ጠየቀ
በሳውዲ አረብያ እስር ቤት ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን መንግሥት አስቸኳይ እርዳታ እንዲያደርግላቸው የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ ጠየቀ። የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጥሩነህ ገምታ ፓርቲያቸው መንግሥት የሚያስቀምጠውን አቅጣጫ ተከትሎ ለእነዚህ ዜጎች አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል ። የኢትዮጵያ መንግሥት በሳውዲ በእስር ቤትና ከእስር ቤት ውጭ በሚገኙ የኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ሲነጋገር መቆየቱን በቅርቡ አስታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 26, 2024
ኢትዮጵያውያን በታሪካዊዋ ፒያሳ ፍርሰት “ጥልቅ ኀዘን ላይ ናቸው”
-
ኤፕሪል 26, 2024
ለኅትመት ውጤቶች ንባብ መዳከም የመጻሕፍት ዐውደ ርእይ እንደ መፍትሔ
-
ኤፕሪል 26, 2024
ሁለተኛው የፍቼ ጫምባላላ ክብረ በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
-
ኤፕሪል 26, 2024
የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ተማሪዎች ማኅበር የባህል እና ትስስር መድረክ
-
ኤፕሪል 26, 2024
ከኦቲዝም ጋር ለሚኖሩ ሰዎች ስኬት ምን ይመስላል?
-
ኤፕሪል 25, 2024
የጥንታዊው የብራና ዝግጅት እና ሥራዎች ፍላጎት በኢትዮጵያ እያንሰራራ ነው