በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮምያ ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር ለመሥራት ኦዴፓ እየተንቀሳቀሰ ነው


አቶ ታዬ ደንደአ
አቶ ታዬ ደንደአ

ኦሮምያ ክልል ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር አብሮ ለመሥራት የገባውን ቃል አክብሮ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) አስታወቀ።

ኦሮምያ ክልል ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር አብሮ ለመሥራት የገባውን ቃል አክብሮ እየተንቀሳቀሰ መሆኑን የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) አስታወቀ።

ከፓርቲዎቹ ጋር በተለያየ ደረጃ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ መድረሱን የኦዴፓ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ታየ ደንደአ ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኦሮምያ ከሚንቀሳቀሱ ፓርቲዎች ጋር ለመሥራት ኦዴፓ እየተንቀሳቀሰ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG