በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኦዴግና ኦዴፓ የውኅደት ሥምምነት ተፈራረሙ

የኦዴፓ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ለማ መገርሳና የኦዴግ ሊቀ መንበር አቶ ሌንጮ ለታ
የኦዴፓ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ለማ መገርሳና የኦዴግ ሊቀ መንበር አቶ ሌንጮ ለታ

የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኦዴግ) እና ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኦዴፓ) አብረው ለመስራት የውኅደት ሥምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።

የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር እና ኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ አብረው ለመስራት የውኅደት ሥምምነት ዛሬ ተፈራረሙ።

በሥምምነቱ ላይ የሁለቱም ድርጅቶች አመራር የተገኙ ሲሆን ወኅደቱን በሀገሪቱ አብሮ የመሥራት ባህልን የሚያዳብር እና ታሪካዊ ተብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኦዴግና ኦዴፓ የውኅደት ሥምምነት ተፈራረሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:56 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG