ድሬዳዋ —
የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ከዚህ ወሳኔ ላይ የደረስኩት በተማሪዎች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት በተለያዩ መንገዶች ለመፍታት ሞክሬ ስላልተሳካ ነው ብሏል።
ይሁንና 15ቱን ቀናት ዩኒቨሪስቲው ውስጥ መቆዬት ለሚፈልጉ የምግብና መኝታ አገልግሎት እሰጣለሁ ብሏል።
የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።