በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሊያቆም ነው

Oda Bultum University
Oda Bultum University

በምዕራብ ሐረርጌ ዞን ዋና ከተማ ጭሮ (አሰበ ተፈሪ) የሚገኘው የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ለ15 ቀናት ትምህርት መስጠት እንደሚያቆም አስታወቀ።

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርስቲ ከዚህ ወሳኔ ላይ የደረስኩት በተማሪዎች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት በተለያዩ መንገዶች ለመፍታት ሞክሬ ስላልተሳካ ነው ብሏል።

ይሁንና 15ቱን ቀናት ዩኒቨሪስቲው ውስጥ መቆዬት ለሚፈልጉ የምግብና መኝታ አገልግሎት እሰጣለሁ ብሏል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ትምህርት ሊያቆም ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00


This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG