በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቤና ኦባማ ፐርል ሃርበርን ጎበኙ


የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤና የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ
የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤና የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ

የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ቁርሾ እየተዘጋ ይመስላል፡፡ ያኔ በተቃራኒ ጎራ ተሰልፈው የተናነቁት የዩናይትድ ስቴትስና ጃፓን ዛሬ ወዳጆች ናቸው፡፡ የእርቅን ጉዳይ ግን ሁለቱም ዝም ዝም ከማለት በስተቀር ጨርሶ አልዘነጉትም ነበር፡፡

እንሆ የወታደራዊቱ ጃፓን አየር ኃይል ጀቶች በዩናይትድ ስቴትስ ፐርል ሀርበር የባሕር ኃይል መደብ ላይ ድንገት ባደረሱት ወረራና በከፈቱት ጥቃት በአንድ ጀምበር 2ሺሕ 4መቶ የአሜሪካ ወታደሮች ተገድለዋል፡፡

ያ ታሪክ ከተፈፀመ ከሰባ አምስት ዓመታት በኋላ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤና የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አብረው ፐርል ሃርበርን ጎብኝተዋል፡፡

የጎብኝታቸው ዓላማ ያኔ የተጎድቱን ለመዘከር እና የዕርቅ መልዕክት ለማስተላለፍ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አቤና ኦባማ ፐርል ሃርበርን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:49 0:00
አቤና ኦባማ ፐርል ሃርበርን ጎበኙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:57 0:00

XS
SM
MD
LG