ዋሺንግተን ዲሲ —
ዩናይትድ ስቴትስ በመንገደኞች ላይ የኢቦላ ቫይረስ ምርመራ ለማድረግ ተጨማሪ እርምጃዎችን እንደምትወስድ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡
የምርመራ ሥራዎቹ የሚሠሩት ምዕራብ አፍሪካ ውስጥ ባሉ አይሮፕላን ጣቢያዎችና አሜሪካ ውስጥ ባሉት የመግቢያ ጣቢያዎች ላይ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
ዩናይትድ ስቴትስ በመንገደኞች ላይ የኢቦላ ቫይረስ ምርመራ ለማድረግ ተጨማሪ እርምጃዎችን እንደምትወስድ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ አስታወቁ፡፡
የምርመራ ሥራዎቹ የሚሠሩት ምዕራብ አፍሪካ ውስጥ ባሉ አይሮፕላን ጣቢያዎችና አሜሪካ ውስጥ ባሉት የመግቢያ ጣቢያዎች ላይ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡