በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኒው ዮርክ ከንቲባ ላይ እየጨመረ የመጣው ሕጋዊና ፖለቲካዊ ጫና


በኒው ዮርክ ከንቲባ ላይ እየጨመረ የመጣው ሕጋዊና ፖለቲካዊ ጫና
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:43 0:00

በኒው ዮርክ ከንቲባ ላይ እየጨመረ የመጣው ሕጋዊና ፖለቲካዊ ጫና

የኒው ዮርክ ከተማ ከንቲባ የሆኑት ኤሪክ ኤደምስ ከጉቦ እና ከምርጫ ዘመቻ ገንዘብ ጋራ በተገናኘ ሕጋዊና ፖለቲካዊ ጫና እየጨመረባቸው መጥቷል። የትረምፕ አስተዳደር የፍትሕ መሥሪያ ቤት ክሱ ውድቅ እንዲኾን መጠየቁን ተከትሎ፣ የኒው ዮርክ ከንቲባ ኤሪክ ኤደምስ ፈጽመዋል በተባለው የሙስና ወንጀል እና የምርጫ ዘመቻ ገንዘብ አያያዝን በተመለከተ ሲካሄድ የነበረው የፍርድ ቤት ሂደት እንዲዘገይ አንድ የፌዴራል ዳኛ አዘዋል።

የቪኦኤው ኤረን ራነን “ዘ ቢግ አፕል” በመባል ከምትታወቀው የኒው ዮርክ ከተማ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG