በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሩሲያ መሪና የሰሜን ኮሪያ መሪ በቭላዲቫስቶክ

የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡንና የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን
የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡንና የሩስያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን

የሩስያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን የሰሜን ኮርያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን መጀመርያ የማስተማመኛ ዋስትና ካገኙ የኑክሌር መሳርያን ሊያስወግዱ ይችላሉ የሚል ዕምነት እንዳላቸው ገልፀዋል።

ፑቲን ይህን ያሉት ቭላዲቫስቶክ በተባለቸው የሩስያ የሩቅ ምስራቅ ከተማ ላይ ከሰሜን ኮርያው መሪ ጋር ለመጀመርያ ጊዜ ከተነጋገሩ በኋላ ነው።

ሁለቱ መሪዎች ከተነጋገሩ በኋላ ባደረጉት ጋዜጣዊ ጉባኤ ኑክሌር መስርያን የማስወገዱ ሂደት ደረጃ በደርጃ መሆን እንዳለበት ፑቲን ሲያስረዱ ዩናይትድ ስቴትስና ሰሜን ኮርያ የመተማመን መንፈስ ለመገንባት ሲሉ የቀስ በቀ እርምጃ መውሰድ ይኖርባቸዋል በማለት መክረዋል።

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG