በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰሜን ኮሪያ ስለከሸፈው ሚሳይሏ ከመናገር እንደተቆጠበች ነች


ስለሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል የዜና ዘገባ እአአ መጋቢት 11/2022
ስለሰሜን ኮሪያ ሚሳኤል የዜና ዘገባ እአአ መጋቢት 11/2022

ሰሜን ኮሪያ አየር ላይ እንዳለ ፈንድቶ ስብርባሪው ዋና ከተማዋ ፒዮንግያንግ አቅራቢያ ስለተበተነው ሚሳይሏ ድምጿን እንዳጠፋች ነች።

የመንግሥቱ የዜና ማሰራጫዎች ትናንት ረቡዕ ሰለደረሰው አደጋ ምንም አልተናገሩም።

ሚሳይሉ ከትልቁ የሀገሪቱ አውሮፕላን ጣቢያ በተተኮሰ በጥቂት ጊዜ ውስጥ አየር ላይ መፈንዳቱን የደቡብ ኮሪያ የጦር ኃይል አስታውቋል። ሚሳይሉ የወደቀው ሰው የሚኖርበት አካባቢ ይሁን አይሁን አልተገለጸም።

XS
SM
MD
LG