በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ግብጽና ሱዳን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ


ኅዳሴ ግድብ Nile Dam Negotiation
ኅዳሴ ግድብ Nile Dam Negotiation

ኢትዮጵያ ግብጽና ሱዳን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ በአዲስ አበባ ያካሄዱት የሦስትዮሽ ውይይት የመጨረሻ መግባባት ላይ አልደረሰም።

የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ፣ እንደዚሁም የድርቅ አስተዳደር መርኅ፣ ያለስምምነት የቀጠሉ ጉዳዮች መሆናቸውን የኢትዮጵያ የውሃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢኒጂነር በቀለ ለአሜሪካ ድምጽ አብራርተዋል።

ዩናይትድ ስቴትስና የዓለም ባንክ በውይይቶቹ በታዛቢነት እንዲሳተፉ መስማማት ጥቅምን አሳልፎ መስጠት እንደሆነ ተደረጎ የሚናፈሱ መረጃዎችን አጣጥለዋል ሚኒስትሩ።

የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኃይል ሚኒስትር ዶ/ር ኢኒጂነር ስለሽ በቀለ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የሥራ መልቀቂያ ጥያቄ አስገብተዋል በሚል የተናፈሱ አንዳንዱ መረጃዎችንም አስተባብለዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ ግብጽና ሱዳን በኅዳሴ ግድብ ዙሪያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:05 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG