በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአባይና በአዋሽ ላይ ጥናት የሚያካሂድ ማዕከል ተቋቋመ


Wollo University
Wollo University

በአባይና አዋሽ ወንዞች ላይ ምርምርና ጥናት የሚያካሂድ ማዕከል ወሎ ዩኒቨርሲቲ አቋቋመ። የማዕከሉ መቋቋም ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ኃብቶቿን በአግባቡ እንድትጠቀም ከማድረግ ባለፈ የዓለም አቀፉን ኅብረተሰብ የተዛቡ ምልከታዎች በማረምም የላቀ ሚና ይጫወታል ተብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአባይና በአዋሽ ላይ ጥናት የሚያካሂድ ማዕከል ተቋቋመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00


XS
SM
MD
LG