በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሽብር የተዘጋው የናይጀሪያው ዳፕቺ ትምህርት ቤት ተከፈተ


ናይጀሪያ ውስጥ ላለፉት ሦስት ወራት ተዘግቶ የቆየ አሸባሪዎች ጥቃት ያደረሱበትና 109 ተማሪዎች የተጠለፉበት ትምህርት ቤት ተከፈተ።

ናይጀሪያ ውስጥ ላለፉት ሦስት ወራት ተዘግቶ የቆየ አሸባሪዎች ጥቃት ያደረሱበትና 109 ተማሪዎች የተጠለፉበት ትምህርት ቤት ተከፈተ።

ከተጠለፉት የሚበዙት ሴት ተማሪዎች ለቤተሰቦቻቸው የተመለሱ ቢሆንም ወደ ዳፕቺ ትምህርት ቤት ልጆቻቸውን ለመላክ የደህንነታቸው ጉዳይ እያሳሰባቸው መሆኑን ወላጆች እየተናገሩ ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሽብር የተዘጋው የናይጀሪያው ዳፕቺ ትምህርት ቤት ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG