በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በናይጄሪያ መስጊድ ላይ በደረሰ ፍንዳታ ሰዎች ሞቱ


በሰሜናዊ ናይጄሪያ ቦርኖ ክፍለ ሃገር ውስጥ በሚገኝ መስጊድ ዛሬ በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ፍንዳታ፣ አሥር ሰዎች መሞታቸው ተገፀ።

በሰሜናዊ ናይጄሪያ ቦርኖ ክፍለ ሃገር ውስጥ በሚገኝ መስጊድ ዛሬ በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ፍንዳታ፣ አሥር ሰዎች መሞታቸው ተገፀ።

አጥፍቶ ጠፊው መስጊዱ ወደሚገኝባት ጋምቦሩ ከተማ ዛሬ ማለዳ ላይ በመጓዝ ፍንዳታውን እንዳደረሰና ህንፃውንም እንዳደባየ የዐይን ምስክሮች ገልፀዋል።

ለጊዜው ለጥቃቱ ኃላፊነት የወሰደ ወገን የለም።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG