በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቦኮ ሃራም ሠማኒያ ሁለት የቺቦክ ልጃገረዶች ለቀቀ

ፕሬዚዳንት ቡሃሪ ከቺቦክ ልጃገረዶች ጋር
ፕሬዚዳንት ቡሃሪ ከቺቦክ ልጃገረዶች ጋር

ቦኮ ሃራም ሠማኒያ ሁለት የቺቦክ ልጃገረዶች ለቀቀ አንድ መቶ አሥራ ሦስት ይቀራሉ

ቦኮ ሃራም ሠማኒያ ሁለት የቺቦክ ልጃገረዶች ለቀቀ አንድ መቶ አሥራ ሦስት ይቀራሉ

የናይጄሪያው ፅንፈኛ ቡድን ቦኮ ሃራም ከሦስት ዓመታት በፊት ሰሜን ምስራቋ ቺቦክ ከተማ ከአዳሪ ትምህርት ቤታቸው ጠልፎ ከወሰዳቸው ልጃገረዶች መካከል ሠማኒያ ሁለቱን ለቋል።

መለቀቃቸው የናይጄሪያ መንግሥት ልጃገረዶቹን እንዲያስለቅቅ ግፊት ሲያደርግ ለቆየው የማኀበረሠባዊ ሚዲያ ዘመቻ ድል ተደርጎ ታይቷል። ለቺቦክ ልጃገረዶች መለቀቅ ማኅበራዊ መገናኛ የተጫወተውን ሚና በተመለከተ ቺካ ኦዶሃ ያጠናቀረው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ቦኮ ሃራም ሠማኒያ ሁለት የቺቦክ ልጃገረዶች ለቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:41 0:00

  • 16x9 Image

    ቆንጂት ታየ

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG