በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኒዠር ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ ቢያንስ አርባ አምስት ሰዎች ሞቱ


Niamey Niger flood
Niamey Niger flood

ኒዠር ውስጥ በተከታታይ በጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ መጥለቅለቅ ቢያንስ አርባ አምስት ሰዎች መሞታቸው እና ከሁለት መቶ ሃያ ስድስት ሺህ በላይ ሰዎች ከመኖሪያቸው መፈናቀላቸውን የሃገሪቱ ባለስልጣናት ገለጹ

የኒዠር ወንዝ ሞልቶ የፈጠረው መጥለቅለቅ መዲናዋን ኒያሜን ዘግቷታል፥ ወንዙ ዳርና ዳር ያሉ የጭቃ ጎጆ ቤቶች እና የሩዝ ሰብል ወድሟል

XS
SM
MD
LG