በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት አዴፓን ከሰሰ


በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን እየበተነ ያለው ከዚህም ከዛም የተሰባሰበ የትምክህት ኃይል እንደሆነና ይህ ኃይል ዕድል አግኝቶ እንደፈለገው እንዲሆን እያደረገ ያለው ደግሞ የኢህአዴግ አባል ድርጅት የሆነው የአማራ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ /አዴፓ/ በማለት የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ /ህወሓት/ አዴፓን ከሰሰ።

የህወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ከትናንት በስትያ አስቸኳይ ስብሰባ ከአካሄደ በኋላ መግለጫ አውጥቷል::

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ህወሓት አዴፓን ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:57 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG